ወደ እስልምና ሀይማኖት ገብተህ ሙስልም ለመሆን ድምጽህን በማሰማት መናገር ያስፈልገሃል።የተናገርከውን ትርጉሙን ማወቅና ማመን ያስፈልገሃል።

 

እነዚህ በዐረብኛ የሆኑ ቃላቶች ናቸው፤ ሸሃዳ ይባላል። (ከአላህ በስተቀር ሌላ አምላክ እንደሌለ እመሰክራለሁ፤ትርጉሙ /ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ የለም ማለት ነው/። ( ሙሀመድ የአላህ መልእክተኛ መሆናቸውን እመሰክራለሁ። የማሪያም ልጅ ዒሳ የአላህ ባሪያና መልእክተኛ መሆናቸውን እመሰክራለሁ)  


አሁን በዐረብኛ ቋንቋ በል:

አሽሀዱ አልላ ኢላሀ ኢለላሁ፤ ወአሽሀዱ አንነ ሙሀመደን ረሱሉላህ፤

ወአሽሀዱ አንነ ዒሰብኑ መርየመ ዐብዱላሂ ወረሱሉሁ። 

ተመለስ!
theguidetoislam